Skip to main content

ኢንዱስትሪ ዞንና አካባቢ እንክብካቤ ዳይሬክቶሬት

  •     የተለያዩየአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች አዘጋጅቶ ተደራሽ ማድረግ፣

  •     ስልጠና መስጠት፣

  •     መረጃ  አደራጅቶ ለሚመለከተዉ አካል ማሰራጨት፣

  •     የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽ በማድረግ፣

  •     ማማከር አገልግሎት መስጠት፣

  •     የኢንዱስትሪ ማምረቻ ማዕከላት እንዲስፋፉ እና እንዲጠናከሩ ድጋፍ ማድረግ፣

  •     የኢንዱስትሪ ማምረቻ ማዕከላትን መቆጣጠር፣ 

  •     የኢንዱስትሪ መንደሮች፣ፓርኮች፣ሼዶች እና ክላስተር ማዕከላት ግንባታዎች የአካባቢ ጥበቃን ያማከሉ እንዲሆን ማድረግ፣

  •     ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት የሰው ኃይል በማቅረብ፣

  •     የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ስርጭት ፍታዊነትን የጠበቀ እንዲሆን በጥናት መመለስ፣

  •     በራሳቸዉ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለሚገነቡ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች የግንባታ ዲዛይን ማቅረብ፣

  •     ተመጋጋቢ የሆኑ ኢንዱስትሪዎችን በክላስተር እንዲተሳሰሩ ማድረግ፣

  •     ተሞክሮ ቀምሮ ማስፋት፣

  •     ክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ማከናወን፣

  •     ዉጤታማነትን ለማረጋገጥ የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ፣