Skip to main content

የፕሮሞሽን፣ የፈቃድ፣ መረጃ እና የዲያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

  •     የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች አዘጋጅቶ ተደራሽ ማድረግ፣

  •     ስልጠና መስጠት፣

  •     በዉጭ ሀገር የሚኖሩ ትዉልደ ኢትዮጵያዉያንና ሌሎች የዉጭ ዜጎች በክልሉ አምራች ዘርፍ ላይ እንዲሰማሩ የፕሮሞሽን ስራ መስራት፣

  •     በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ልማት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ማሳደግና የገጽታ ግንባታ ሥራ መስራት፣

  •     ከዉጭ ሀገር መጥተዉ ኢንቨስት ለሚያደርጉ ዲያስፖራ ባለሀብቶች የድጋፍ ፓኬጅ አዘጋጅቶ ተደራሽ ማድረግ፣

  •      መረጃ በማሰባሰብ፣ በመተንተን እና በዳታ ቤዝ አደራጅቶ በመያዝና ማሰራጨት፣

  •     የማማከር አገልግሎት መስጠት፣

  •     ባለሀብቶች ሊሰማሩባቸዉ ስለሚችሉ የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕድሎችን ማስተዋወቅ ፣

  •     የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ፣

  •     የኢንቨስትመንት ፈቃድ፣ እድሳት እና ለውጥ ማድረግ፣

  •     የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰረዝ፣

  •     ኢንቨስትመንት  የማሻሻያ እና የማስፋፊያ ምዝገባ ማካሄድ፣

  •     ክትትልና ድጋፍ አገልገሎት መስጠት፣

  •     ምርጥተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት፣

  •     ዉጤታማነትን ለማረጋገጥ የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ