Skip to main content

የፖተንሺያል ጥናት፣ የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት

የሚያከናውኑዋቸው ዋና ዋና ተግባራት

  •      የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች በማዘጋጀት ተደራሽ ማድረግ፣

  •      የፕሮጀክት ፕሮፋይሎችን በማዘጋጀት ተደራሽ ማድረግ፣

  •      በተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች ላይ ስልጠና መስጠት፣

  •      በማሰባሰብ፣ በመተንተን እና በማደራጀት ማሰራጨት፣

  •      የማማከር አገልግሎት መስጠት፣

  •      የሀብት ክምችትና የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕድሎችን ጥናት በማካሄድ ለተጠቃሚዎች ተደራሽ ማድረግ፣

  •      ለኢንቨስትመንት የተለየ መሬት ተረክቦ በሕግ አግባብ ማስተላለፍ፣

  •      የክትትልና ድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣

  •      ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት፣

  •      የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ