Skip to main content

ኢንዱስትሪ የገበየ ልማት ግብዓትና ኘሮጀክት ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት

  •     የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች አዘጋጅቶ ተደራሽ ማድረግ፣

  •     ስልጠና መስጠት፣

  •     መረጃ አደራጅቶ ማሰራጨት፣

  •     በማማከር አገልሎት መስጠት፣

  •     የፋይናንስ አቅርቦት ማመቻቸት፣

  •     ለኢንዱስትሪዎች አስፈላጊ ግብዓቶች (ጥሬ ዕቃ እና ማሽነሪ) በዓይነት፣ በብዛትና በሚፈለገው ጥራት እንዲቀርብ ድጋፍ መስጠት፣

  •     ለነባር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ከቀረጥ ነጻ ማሽነሪ እንዲያስገቡ ማመቻት፣

  •     የምርት ትስስር (Value-Chain) ጥናት በማካሄድ እንዲተገበር ሙያዊ ድጋፍ መስጠት፣

  •     የገበያ ትስስር እንዲፈጠር ድጋፍ ማድረግ፣

  •     በውጭ ሀገር፣ በሀገር ዉስጥና በክልል ደረጃ አውደ-ርዕይ፣ የልምድ ልውውጥ፣ አውደ ጥናት ሰሚናሮችን ማዘጋጀት፣

  •     የክትትልና ድጋፍ አገልግሎት መስጠት

  •     ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት፣

  •     ዉጤታማነትን ለማረጋገጥ የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ፣