Skip to main content

በተቋሙ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

  •      የሀብት ክምችትና የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕድሎችን ጥናት በማካሄድ ለተጠቃሚዎች ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፣ 

  •      የማማከር አገልግሎት፣ 

  •      በተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች ላይ ስልጠና የመስጠትና ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፣ 

  •      መረጃ በማሰባሰብ፣ በመተንተን እና በማደራጀት የማሰራጨት አገልግሎት፣ 

  •      የፕሮጀክት ፕሮፋይሎችን በማዘጋጀት ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፣

  •      ለኢንቨስትመንት አገልግሎት የሚውል መሬት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ማዘጋጀት፤ 

  •      የክልሉን የኢንቨስትመንት ፖቴንሺያል በጥናት የመለየትና የማስተዋወቅ ስራ ያከናውናል፡፡ 

  •      ከውጭ ሀገር መጥተው ኢንቨስት ለሚያደርጉ ዲያስፖራናየውጭ ዜጎች ድጋፍ ማድረግ፣ 

  •     ለኢንቨስትመንት የተለየ መሬት ተረክቦ በሕግ አግባብ የማስተላለፍ አገልግሎት፣ 

  •     የኢንቨስትመንት ፈቃድ የመስጠት፣የማደስ፣የመለውጥ እና የመሰረዝ አገልግሎት፣ 

  •     ኢንቨስትመንት ስምምነቶችና ማሻሻያዎች/ማስፋፊያምዝገባ የማካሄድ አገልግሎት፣

  •     በኢንቨስትመንት ለተሰማሩ ባለሀብቶች የተፈቀደላቸውን ማበረታቻዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ አገልግሎት፣ 

  •     ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዳስትሪዎች የድጋፍ ፓኬጅ አገልግሎት ይሰጣል፤ 

  •     የማኑፋክቸሪን ምርቶችን ወደ ውጪ ለሚልኩ ባለሀብቶች የገበያ ትስስር እንዲፈጠር የድጋፍና ክትትል አገልግሎት መስጠት፡ 

  •     የማምረቻ ኢንዳስትሪ ማዕከላትን የማስተዳደር አገልግሎት፤ 

  •     የኢንዳስትሪ የሙያ ብቃት መመዘኛ ህጎችን በሥራ ላይ እንዲውሉ የማድረግ አገልግሎት፤ 

  •     የኢንዳስትሪ ዩንቨርስቲ ትስስር እንዲፈጠር ድጋፍ የማድረግ አገልግሎት፤ 

  •     በግል ኢንዳስትሪ ፓርኮችን ለሚገነቡ ባለሀብቶች የግንባታ ዲዛይን የማቅረብ አገልግሎት፤