Skip to main content

የምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማማከር ዳይሬክቶሬት


  •     የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችና ማኑዋሎች አዘጋጅቶ ተደራሽ ማድረግ፣

  •     ስልጠና መስጠት፣

  •     አስፈላጊ መረጃዎችን አደራጅቶ ማሰራጨት፣

  •     የኢንዱስትሪና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትስስር እንዲፈጠር ማድረግ፣

  •     የምርት አደረጃጀትና አሰራር ዘመናዊ እንዲሆን ድጋፍ ማድረግ፣

  •     የኤክስቴንሽን (የሥራ አመራር፣ ክህሎት፣ ቴክኖሎጂ እና ካይዘን) አገልግሎት መስጠት፣

  •     ቴክኖሎጂን መኮረጅ፣ ማላመድና ማሸጋገር፣

  •     የማማከር አገልግሎት መስጠት፣

  •     የኢንዱስትሪ የሙያ ብቃት መመዘኛ ህጎችን በስራ ላይ እንዲዉሉ ማድረግ፣

  •     የምርት ጥራት ስታንዳርድ ከሚመለከተው አካላት ጋር በመሆን በምስክር ወረቀት እንዲረጋገጥ ማድረግ፣

  •     የምርት ጥራት ደረጃ እንዲያገኙ ማድረግ

  •     የአመራት ሂደቱም የአካባቢ ጥበቃን ያማከለ እንዲሆን ማድረግ፣

  •     የምርት ጥራት ክፍተት ሲፈጠር የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ ምክረ-ሀሳብ ማቅረብ፣

  •     ክትትል እና የድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት፣

  •     ዉጤታማነትን ለማረጋገጥ የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ፣